በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

ማስታወቂያ

25/10/2023

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ

26/12/2024

የኢኢግልድ የበላይ አመራሮችና ሃላፊዎች በግንባታ ላይ የሚገኘውን ዋና መ/ቤት ህንፃ ጎበኙ

02/12/2024

ኢኢግልድ በበጀት ዓመቱ አራት ወራት የዕቅዱን 96 በመቶ ማከናወኑ ተገለጸ

23/10/2024

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትና የኢትዮጵያ ፖስታ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ

23/10/2024

በኢንዱስትሪ ግብዓቶች አቅርቦት ተግዳሮቶችና መፍትሄ ላይ ውይይት ተካሄደ

14/10/2024

እንኳን ደስ አላችሁ!!!

11/10/2024

ኢኢግልድ ላገኘው የ2016 በጀት ዓመት ስኬታማ አፈጻጸም ለአመራሮቹና ሠራተኞቹ እውቅና ሰጠ

26/08/2024

ኢኢግልድ የአቢሲኒያ ኢንዱስትሪዎች ሽልማት ከፍተኛ ተሸላሚ ሆነ

22/07/2024

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታ አስተዳደርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሃላፊዎች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

20/07/2024

የማዕከላዊና የምዕራብ ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች አስር ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና 2017 የኮርፖሬት ዕቅድ ግምገማ ተካሄደ

20/05/2024

ኢኢግልድ በስትራቴጂክ ዕቅዱና በአሰራር መመሪያዎች ረቂቅ ላይ ሲያካሂድ የነበረውን ግምገማ አጠናቀቀ

13/05/2024

ኢኢግልድ ስትራቴጂክ ዕቅዱና ሌሎችም የአሰራር ስርዓቶቹን እየገመገመ ይገኛል

10/05/2024

ኢኢግልድ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ ተሳተፈ

09/05/2024

ኢኢግልድ 10ኛው አገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማሕበራት ኤግዚቢሽንና ባዛር ተሳተፈ

15/02/2024

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በኢኢግልድ ጉብኝት አካሄዱ

29/01/2024

የአመራሮችና የባለሙያዎች ቅንጅትና የስራ ትጋት ለድርጅቱን አፈጻጸም ውጤታማነት ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ

17/01/2024

ማስታወቂያ

27/11/2023

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 50 results.

ኢኢግልድ 10ኛው አገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማሕበራት ኤግዚቢሽንና ባዛር ተሳተፈ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት(ኢኢግልድ) ከጥር 30- የካቲት 5/2016 . የኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ባካሄደው 10ኛው አገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማሕበራት ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ ተሳተፈ ፡፡

በተዘጋጀው አገር አቀፍ ኤግዚቢሽን፣ ባዛርና ሲምፖዚየም በሃገሪቱ የተለያየ ክፍሎች የተደራጁ የሕብረት ሥራ ማሕበራት፣ የግብርና ምርት አቀነባበሪዎች፣ የኢንዱስትሪ/የፋብሪካ/ ባለቤቶች፣ የእርሻ መሣሪያ እና የግብርና ሜካናይዜሽን የሚያመርቱ/ከውጭ የሚያስመጡ/ ድርጅቶች፣ የግብርና ግብዓት አቅራቢ ድርጅቶች፣ የፋይናነንስ ተቋማት፣ የልማት አጋር ድርጅቶች፣ እንዲሁም ሌሎችም የአገልግሎትና የሥራ ግንኙነት ያላቸው ድርጅቶችና /ቤቶች ተሳትፈዋል፡፡

የዝግጅቱ ዓላማ ከሕብረት ስራ ማሕበራት ጋር ዘለቂ የገበያ ትስስር መፍጠር፣ የአምራቹንና ሸማቹን ህብረተሰብ የጋራ ተጠቃሚነት ማረጋገጥና ከኢንዱስትሪዎችና የምርት አቀናባሪዎች እንዲሁም መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ግንኙነት ቀጣይነት ባለው መልክ ማስተሳሰርና የድርጅታችንን የኢንዱስትሪ ግብዓትና ውጤቶች አቅርቦት በተለይም በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለተሰማሩ አምራቾች የግብዓት ግዢና ሽያጭ ማሳለጥ ነው፡፡

በዚሁ ኤግዚቢሽንና ባዛር የሚሳተፉ ሃለፊዎችን ባለሙያዎች የኢንዱስትሪ ግብዓቶች አቅርቦትን ለማከናወንና ሽያጩንም ለማሳለጥ በሚያስችሉ አሰራሮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ግንኙነት በመፍጠር፤ ሀገር አቀፍ ገዥዎች፣ አስመጪ እና ላኪዎች፣ የሴክተሩ የመንግስት ተወካዮች፣ የፋይናንስ ተቋማት እና የልማት አጋሮች እንዲሁም ከሌሎችም ባለድርሻ አካላት ጋር በመገናኘት በግብዓት ግዢና ሽያጭ የተሻለ የልምድ ልውውጥ የተካሔደ ሲሆን የንግድ ትስስር (Busines to Business Transaction) ለመመስረት የሚያስችሉ ግንኙነቶችን በማከናወን የጋራ መግባባት ይፈጥራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

10ኛው አገር ዓቀፍ የሕብረት ሥራ ማሕበራት ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በተለያየ ዘርፍ በስራ ላይ የሚገኙ የሕብረት ሥራ ማሕበራት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡